የዶላር የመሸጫ ዋጋ በ1.2 በመቶ ቅናሽ አሳየ፤ ብሔራዊ ባንክ ያቀረበው 500 ሚሊዮን ዶላር ሙሉ በሙሉ ገዢ አላገኘም

Source: Capital Ethiopia - Read the full article at the original source

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፣ የአንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ የመሸጫ ዋጋ ካለፈው ሳምንት የ1.21 በመቶ ቅናሽ በማሳየት 153.25 ብር መውረዱን አስታውቋል። ባንኩ ለዚህ ልዩ ጨረታ እጅግ ከፍተኛ የሆነ 500 ሚሊዮን ዶላር ለገበያ ያቀረበ ቢሆንም፣ የንግድ ባንኮች የጠየቁት መጠን ግን ካቀረበው በታች ሆኖ ተመዝግቧል። ይህም ባለፉት ሳምንታት […]

Advertisement